Telegram Group Search
ዝክረ አድዋን በአንኮበር ምኒልክ  ቤተ-መንግስት
ልዩ የአብሮነት ጊዜ

ከዚህ ልዩ ቦታ በብዙ ለማትረፍ የካቲት 23 ቀናች ን ናት
  ዋጋ :-  300 ብር
🦶መነሻ ቦታ፡ ደ/ብ/ዩ  በር ላይ
መገናኛ ሰዓት: 3:00 መነሻ ሰዓት 3:30
📆ቀን:የካቲት 23/2016

🔥🔥የጉዞው ወጪ የሚያካትተው👇

* ምሳ
* ውሃ
* ትራንስፖርት ደርሶ መልስ
* መግቢያ ክፍያ
* አስጎብኚ
* ፎቶ
#BOOK_YOUR_SEAT_NOW
#አሁኑኑ_ይመዝገቡ። ለመመዝገብ እነዚህን ስልኮች ይጠቀሙ👇👇👇
0975113833 - 0924332917  -  0912426770 
#ማስታወቂያ
ለሁሉም የግልና የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በሙሉ
የ2016 ዓ .ም አጋማሽ የመውጫ ፈተና ውጤት ከየካቲት 18/2016 ዓ ም ጀምሮ ስለተለቀቀ
https://result.ethernet.edu.et
ሊንክ ማየት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
ማሳሰቢያ
ከግቢ ጥበቃ እና ደህንነት ስራዎች ጽ/ቤት

በመጀመሪያ የመማር ማስተማር ሂደቱ በሰላም እንደተጀመረ በሰላም እንዲጠናቀቅ ምኞታችን ነው።

በዩኒቨርሲቲ ውስጥ አንዳንድ ተማሪዎቻችን በቸልተኝነት እና በእንዝላልነት ዩኒቨርሲቲው ከፈቀደው ስርዓት ውጪ ተመርቀው የወጡ ተማሪዎችም በማስገባት እና በዶርም ውስጥ ለማሳደር በመሞከር ሂደት ላይ በተደጋጋሚ በመግቢያ በር ላይ እየተያዙ ይገኛሉ። ይህንንም ተግባር የፈፀሙ ተማሪዎች በስነምግባር መተላለፍ አስፈላጊውን ቅጣት ተቀብለዋል።

ሌሎች ተማሪዎችም ከእነዚህ ተማሪዎች በመማር ከዚህ ተባር እንድትቆጠቡ በማሳሰብ ድንገተኛ የሆነ የመኝታ ቤት ፍተሻ በምናደርግበት ሰዓት ይህንን ተላልፋችሁ በምትገኙ ጥፋተኛም፣ተባባሪም የሆናችሁ ተማሪዎች ላይ አስፈላጊውን እርምጃ እንደምንወስድ ልናሳውቅ እንወዳለን

የግቢ ጥበቃ እና ደህንነት ጉዳዮች ጽ/ቤት
@DBU11
አድዋ

እንኳን ለ128ኛው የአድዋ ድል መታሰቢያ በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያልን

ቅዳሜ 23/2016 ዓም በመመረቂያ አዳራሽ ሶሻል ኮሌጅ ከሆሄ ተስፋ የኪነጥበብ ቡድን ጋር በመተባበር ልዩ ኪነጥበባዊ ዝግጅት ስለተዘጋጀ ከጠዋት 2:30 ጀምሮ በመመረቂያ አዳራሽ እንድትገኙ ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።

@DBU11
@dbu_entertain
ዝክረ አድዋን በአንኮበር ምኒልክ  ቤተ-መንግስት
ልዩ የአብሮነት ጊዜ

ከዚህ ልዩ ቦታ በብዙ ለማትረፍ የካቲት 23 ቀናች ን ናት
  ዋጋ :-  300 ብር
🦶መነሻ ቦታ፡ ደ/ብ/ዩ  በር ላይ
መገናኛ ሰዓት: 3:00 መነሻ ሰዓት 3:30
📆ቀን:የካቲት 23/2016

🔥🔥የጉዞው ወጪ የሚያካትተው👇

* ምሳ
* ውሃ
* ትራንስፖርት ደርሶ መልስ
* መግቢያ ክፍያ
* አስጎብኚ
* ፎቶ
#BOOK_YOUR_SEAT_NOW
#አሁኑኑ_ይመዝገቡ። ለመመዝገብ እነዚህን ስልኮች ይጠቀሙ👇👇👇
0975113833 - 0924332917  -  0912426770 
በበመሪቂያ አዳራሽ ልዩ ኪነጥበባዊ ዝግጅት

አድዋ
ቅዳሜ 23/2016 ሆሄ ተስፋ የኪነጥበብ ቡድን ከሶሻል እና ሂዩማኒቲ ኮሌጅ ጋር በመተባበር ልዩ ኪነጥበባዊ ዝግጅት ስለሚቀርብ ከጠዋት 2:30 ጀምሮ በመመረቂያ አዳራሽ እንድተገኙ ግብዣችን ነው ።

@DBU11
Forwarded from DBU Daily News (የአብቃል 🏃🏋)
ዝክረ አድዋን በአንኮበር ምኒልክ  ቤተ-መንግስት
ልዩ የአብሮነት ጊዜ

ከዚህ ልዩ ቦታ በብዙ ለማትረፍ የካቲት 23 ቀናች ን ናት
  ዋጋ :-  300 ብር
🦶መነሻ ቦታ፡ ደ/ብ/ዩ  በር ላይ
መገናኛ ሰዓት: 3:00 መነሻ ሰዓት 3:30
📆ቀን:የካቲት 23/2016

🔥🔥የጉዞው ወጪ የሚያካትተው👇

* ምሳ
* ውሃ
* ትራንስፖርት ደርሶ መልስ
* መግቢያ ክፍያ
* አስጎብኚ
* ፎቶ
#BOOK_YOUR_SEAT_NOW
#አሁኑኑ_ይመዝገቡ። ለመመዝገብ እነዚህን ስልኮች ይጠቀሙ👇👇👇
0975113833 - 0924332917  -  0912426770 
አድዋ(ሆሄ ተስፋ)

ልዩ የአድዋል የድል በዓል መታሰቢያ ኪነጥበባዊ ዝግጅት በሆሄ ተስፋ የኪነጥበብ ቡድን ከሶሻል ሳይንስ ኮሌጅ ጋር በመተባበር በዚህን ሰዓት በመመረቂያ አዳራሽ እየተዘጋጀ ይገኛል።

በዝግጅቱ የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች እና የክልሉ ሚዲያ (አሜኮ) ዝግጅቱን እየተከታተለው ይገኛል።
@DBU11
@DBU111
ከፕሮግራሙ በጥቂቱ
እማዬ ሾርባ እና ፈጣን ምግቦች

በልዩ አቀራረብ እና መስተንግዶ በአዲስ መልክ ተመልሰናል።

ሾርባ
ድንች ቅቅል
ቺፕስ(በካቻፕ)
እርጥብ/በአቮካዶ/ካቻፕ/በእንቁላል)
ቡና እና ሻይ
የለውዝ ሻይ
ቀሽር
እንዲሁም እንደምርጫዎ ቢያዙን እናስተናግዶታለን።

አድራሻ አልሚ ምግብ ቤት አጠገብ
0934892799
0980000091
ለአዲስ እና ነባር ተማሪዎች በሙሉ

ሆሄ ተስፋ የኪነጥበብ ቡድን በተለያዩ የኪነጥበብ ተሰጥዖ ውስጥ የሚገኙ ተማሪዎቹን ለመቀበል ዝግጅቱን ያጠናቀቀ በመሆኑ
በስነፅሁፍ፣በሙዚቃ፣በተውኔት እና በስዕል ዘርፍ ውስጥ መቀላቀል የምትፈልጉ
ማግሰኞ እና ሃሙስ አመሻሽ 11:00 በSE 01 2ኛ ፎቅ ላይ
እንዲሁም እሁድ 4 ሰዓት እስከ 7 ሰዓት የምንገኝ ሲሆን

በተጠቀሱት ቀናት እና ቦታ በመገኘት ምዝገባ ማድረግ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን

ሆሄ ተስፋ የኪነጥበብ ቡድን
@DBU11
@DBU_ENTERTAIN
ቅዳሜን ከእኛ ጋር(ሆሄ ተስፋ)
አዲስ አበባ ሜክሲኮ አምባሳደር ፓርክ
የደብረ ብርሃነ ዮኒቨርሲቲ የበጎ አድራጎት ክበብ በአዲስ መልክ ሊቋቋም ስለሆነ አባል መሆን የምትፈልጉ ተማሪዎች ከ 28/06/2016 እስከ 3/07/2016 ወደ ተማሪ ህብረት ቢሮ በመሄድ መመዝገብ ትችላላችሁ::

@DBU11
2024/04/27 10:56:21
Back to Top
HTML Embed Code: